ዓድዋኢትዮጵያትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በማዕከላዊ ዞንና በዓድዋ ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ42,672 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 20,774 ወንዶችና 21,898 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

አድዋ
አገር  ኢትዮጵያ
ክልል ትግራይ ክልል
ዞን ማዕከላዊ ዞን
ከፍታ 2,706
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 42,672
አድዋ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
አድዋ

14°10′ ሰሜን ኬክሮስ እና 38°54′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ለፊልሙ፣ አድዋ (ፊልም) ይዩ።

አድዋ በርከት ያሉ የከተማ እና የገጠር ቀበሌዎች አጠቃልላ የያዘች ነች፤ ከእነሱም እንዳባገሪማታሕታይ፡ሎጎምቲላዕላይ፡ሎጎምቲ የመሳሰሉ ይገኙበታል፡፡

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። [2]

ምንጮች ለማስተካከል

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን Archived ኦገስት 13, 2007 at the Wayback Machine, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia