ጆን ሰለቨንአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ለአጭር ጊዜ ከመጋቢት 23 እስከ ሚያዝያ 18 ቀን 2010 ዓም ድረስ ከሬክስ ቲለርሰን ቀጥሎ ተግባራዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር (ሰክረቴሪ ኦቭ ስቴት) ነበሩ። ማይክ ፖምፔዮ ተከተላቸው።

የአሜሪካ ተግባራዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጆን ሰለቨን