ጌዎግራፊያ፡ማለቱ፡የምድር፡ትምህርት። 1833
(ከጅዖግራፊ በአማርኛ 1841 የተዛወረ)
ምናልባትም የመጀመሪያው የአማርኛ ጅዎግራፊ መጽሐፍ ሊባል የሚችለው ይህ መጽሐፍ በቄሱ ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግ በእንግሊዝ አገር በ1833 ዓ.ም ታተመ። ስለአውሮጳ ከተሞች፣ ስለ አገሮች፣ አህጉሮች፣ፈለኮችና ከዋክብት የሚያትተው ይህ መጽሐፍ 268 ገጾችን ያዝላል። ከታች የሚታዩትን ገጾች በመጫን ቀጥታ ማንበብ ወይም ዳውንሎድ አድርገው ቀስ ብለው ማንበብ ይችላሉ።

የሚያዩት የመጽሐፉ ሽፋን ላይ ወይም እዚህ ላይ [1] የመጽሓፉን ባለው ትክክለኛ ቀለም ዳውንሎድ ማድረግ ይችላሉ

የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ [2] በመጫን የመጽሐፉን ገጾች በጥቁርና ነጭ ማንበብ ይችላላሉ