የአጼ ተክለጊዮርጊስ ዜና መዋዕል

የአጼ ተክለጊዮርጊስ ዜና መዋዕል በግዕዝ እንደተጻፈና በኸርበርት ጆሴፍዌልድ ብለንዴል ወደ እንግሊዝኛ እንደተተረጎመ ፣ በ1922 በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ እንግሊዝ እንደታተመ ከጎን ቀርቧል። ይህ መጽሃፍ ዘመነ መሳፍንት ተብሎ በሚታወቀው ጊዜ የተነሱትን የተለያዩ ነገሥታት ግዛት በግዕዝ በኢትዮጵያውያዊ አይን እማኞች የሚመዘግብና ወደ እንግሊዝኛ የሚተረጉም ነው።

የሚያዩት ገጽ ላይ ወይም እዚህ ላይ [1] በመጫን የመጽሐፉን ገጾች በግዕዝና በእንግሊዝኛ ማንበብ ይችላላሉ

የግዕዙ የአጼ ተክለጊዮርጊስ (1779-1795) ዜና መዋዕል ከገጽ 30 ይጀምራል፣ የእንግሊዝኛ ትርጉሙ ከገጽ 237 ይጀምራል።