ዓለማየሁ አልቤ አጊሮደቡብ ኢትዮጵያ የተወለዱ ታዋቂ ሰው ናቸው። አቶ ዓለማየሁ ሳሊኒ ኮስትራቶሪ በተባለው በአንድ የጣሊያን የስራ ካምፓኒ ባለስልጣን ሆነው በተለያዩ አገሮች በኃላፊነት ሰርተዋል። አቶ ዓለማየሁ በበጎ አድራጊነትና ብዙ ድሃ ኢትዮጵያዊያን በመርዳት የሚታወቁ ሲሆን የመጀመሪያ ድግሪያቸውን በአሜሪካን አገር ተቀብለው ኑሮአቸውንም እዚያው አርገዋል። አቶ ዓለማየሁ ባለትዳርና የሁለት ወንድ ልጆች አባት ናቸው።