• ፲፱፻፷፬ ዓ/ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነትጃፓን ሠራዊት ውስጥ ተሰልፎ የነበረው ፶ ዓለቃ ሾዪቺ ዮኮይ ጦርነቱ ባከተመ በ ሃያ ሰባት ዓመቱ ተደብቆ በኖረበት በጉዋም ጫካ ውስጥ ተገኝቶ ወደአገሩ ሲመለስ «በሕይወቴ ስመለስ ትልቅ እፍረት እየተሰማኝ ነው።» ብሎ ተናገረ። ሾዪቺ ከተመለሰ በኋላ ለሃያ አምስት ዓመታት ኖሯል።