• ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - በፔሩ ሰሜናዊ ግዛት የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ያስከተለው የጭቃ ናዳ ዩንጌ የምትባለዋን ከተማ ሲያጥለቀልቅ ፵፯ ሺ ሰዎች ሞተዋል።