ኅዳር ፲

ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ
  • ፲፱፻፲ ዓ/ም - አገሯን በጠቅላይ ሚኒስቴርነት ከአሥራ አምስት ዓመት በላይ ያገለገለችው ኢንዲራ ጋንዲ አላሀባድ በሚባል ሥፍራ ተወለደች።
  • ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የቀድሞ ባለ-ሥልጣናትን በሙስና እና የአስተዳደር ጉድለት ወንጀል በሕግ ለመመርመር የተሠየሙትን ሁለት ልዩ ወታደራዊ ፍርድ ቤቶች ሕጋዊ የሚያደርገው አዋጅ ቁጥር ፯ በኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) ይፋ ተደረገ።