Home
Random
በአጠገብዎ ያለ
ለመግባት
ምርጫዎች
መዋጮ ለመስጠት
ስለ ውክፐድያ መርሃግብር
የኃላፊነት ማስታወቂያ
ፍለጋ
ውክፔዲያ
:
ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሰኔ 22
በሌላ ቋንቋ ለማንበብ
ለመከታተል
አርም
<
ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች
፲፱፻፷፫
ዓ/ም - በ
ኢትዮጵያ
የ
ታላቋ ብሪታኒያ
ዋና መላክተኛ (‘አምባሳዶር’) አላን ካምቤል (ALAN CAMPBELL ) በአገራቸው ስም፣ ከ
ኢትዮጵያ
መንግሥት ጋር ለምግብ ዋስትና ዓላማ የተዘጋጀውን የ ሁለት ሚሊዮን አራት መቶ ሺ ብር (£400,000) የለገሣ ውል ፈረሙ።
፲፱፻፷፮
ዓ/ም - በ
ኢትዮጵያ
አብዮት
የወታደራዊ ደርግ በ
አዲስ አበባ
ከምሽቱ አምሥት ሰዓት ጀምሮ የሌሊት ሰዓት እላፊ ደነገገ።
፲፱፻፷፰
ዓ/ም
የሴይሼልስ ሪፑብሊክ
ነፃነቷን ከ
ብሪታንያ
ተቀዳጀች። * *