Home
Random
በአጠገብዎ ያለ
ለመግባት
ምርጫዎች
መዋጮ ለመስጠት
ስለ ውክፐድያ መርሃግብር
የኃላፊነት ማስታወቂያ
ፍለጋ
ውክፔዲያ
:
ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሚያዝያ 23
በሌላ ቋንቋ ለማንበብ
ለመከታተል
አርም
<
ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች
፲፯፻፺፭
ዓ/ም - የ
አሜሪካ ኅብረት
መንግሥት የኦርሊአንስ ግዛት የተባለውን ክፍል ከ
ፈረንሳይ
ላይ በ አሥራ አምስት ሚሊዮን ዶላር ገዛ።
፲፰፻፬
ዓ/ም ከዘጠኝ ዓመት በፊት ከ
ፈረንሳይ
የተገዛው የኦርሊአንስ ግዛት ሉዊዚያና ተብሎ የ
አሜሪካ
አሥራ ስምንተኛው የኅብረት አባል ሆነ።
፲፱፻፷፰
ዓ/ም ፥
የኅብረተ ሰብአዊት ኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር
ደርግ
የ
ኢትዮጵያ
ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራምን አወጣ።