• ፲፯፻፸፩ ዓ/ም- የጎጃም መስፍን ደጅ አዝማች ክንፉ አዳም ንጉሥ ሰሎሞንን በነገሡ በዓመት ከአሥር ወር በኋላ ከዙፋናቸው አውርደው አሥረው አቤቶ ተክለ ጊዮርጊስን በቦታቸው አነገሡ።