ክሪስቲነሃምንቨርምላንድስዊድን ከተማ ነው። 18,000 ሰዎች ገደማ ይኖሩበታል። ከተማው በቨናን ሀይቅ ዳር ይገኛል።

እስከ 1634 ዓ.ም. ድረስ ስሙ ብሮ (ማለት 'ድልድይ') ነበረ። በዚያ አመት ከተማነት አገኝቶ ለስዊድን ንግሥት ክርስቲና ተሰየመ።