ክርስቲያን ገብርኤል ሮድሪጌዝ ባሮቲ (Cristian Gabriel Rodríguez Barotti) (መስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለአትሌቲኮ ማድሪድ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።

ክርስቲያን ሮድሪጌዝ

ክርስቲያን ሮድሪጌዝ ለፖርቶ ሲጫወት፣ 2010 እ.ኤ.አ.
ክርስቲያን ሮድሪጌዝ ለፖርቶ ሲጫወት፣ 2010 እ.ኤ.አ.
ክርስቲያን ሮድሪጌዝ ለፖርቶ ሲጫወት፣ 2010 እ.ኤ.አ.
ሙሉ ስም ክርስቲያን ገብርኤል ሮድሪጌዝ ባሮቲ
የትውልድ ቀን መስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም.
የትውልድ ቦታ ኋን ላካዝኡራጓይ
ቁመት 178 ሳ.ሜ.
የጨዋታ ቦታ አከፋፋይ
የወጣት ክለቦች
ዓመታት ክለብ ጨዋታ ጎሎች
ፔኛሮል
ፕሮፌሽናል ክለቦች
2002–2005 እ.ኤ.አ. ፔኛሮል 40 (4)
2005–2008 እ.ኤ.አ. ፓሪስ ሴንት-ጀርሜይን 36 (1)
2007–2008 እ.ኤ.አ. ቤንፊካ (ብድር) 24 (6)
2008–2012 እ.ኤ.አ. ፖርቶ 70 (12)
ከ2012 እ.ኤ.አ. አትሌቲኮ ማድሪድ 53 (2)
ብሔራዊ ቡድን
2005 እ.ኤ.አ. ኡራጓይ (ከ፳ በታች) 9 (5)
ከ2003 እ.ኤ.አ. ኡራጓይ 77 (8)
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ሚያዝያ ፯ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።
የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ሰኔ ፳፩ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።