አዲግራትኢትዮጵያትግራይ ክልል ከተማ ሲሆን በምስራቃዊ ዞንና በጋንታ አፈሹም ወረዳ ይገኛል። በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ65,237 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 32,586 ወንዶችና 32,651 ሴቶች ይገኙበታል።[1] አዲግራት ከመቀለ በሰሜን በኩልና ከሰናፌ በደቡብ በኩል ትገኛለች።

አዲግራት
ከተማ
አዲግራት ከተማ
አገር  ኢትዮጵያ
ክልል ትግራይ ክልል
ዞን ምሥራቃዊ ዞን
ከፍታ 2,457 ሜትር
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 65,237
አዲግራት is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
አዲግራት

14°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°27′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ84,769 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል። የከተማው አቀማመጥ በ14°16′ ሰሜን ኬክሮስ እና 39°27′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]

ምንጮች ለማስተካከል

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን Archived ኦገስት 13, 2007 at the Wayback Machine, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia