አክሱም ዩኒቨርስቲ ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል አክሱም ከተማ የሚገኝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ነው። ተቋሙ በ1999ዓ.ም ከተቋቋሙት አዳዲስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ነው።

ታሪክ ለማስተካከል

ፋኩልቲዎች እና የትምህርት ክፍሎች ለማስተካከል

የአክሱም ዩንቨርስቲ በ 2006 ዓ.ም. ስድስት ኮሌጆችና ከ 50 በላይ የትምህርት ክፍሎች አሉት::

ካምፓሶች ለማስተካከል