የኢትዮጵያን ባህላዊ ጌጣጌቶች ከወርቅ ብርና መሰል ብርቅ ማዕድናት እንዴት እንደሚሰሩ የሚያውቅና በተግባርም የሚተረጉም ምሁር አንጥረኛ ይባላል።