አብዱ ኪያርኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ሲሆን ብዙ ዘመናዊ የሙዚቃ ስራዎችን በማቅረብ ይታወቃል።

አብዱ ኪያር

የህይወት ታሪክ ለማስተካከል

አብዱ ኪያር ከሰባት ልጆች የመጨረሻው ነው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ከጨረሰ በኋላ በ1997 እ.ኤ.አ. ኤክስፕረስ ባንድን ተቀላቀለ። ኮፊ ሀውስ እና አንበሳ ክለብ በተባሉ የምሽት ክበቦች ይዘፍን ነበረ። ከዚያም በ1998 እ.ኤ.አ. ወደ ጅዳሳዑዲ አረቢያ ሄዶ በቡቲክ ውስጥ ይሰራ ነበረ።

የስራዎች ዝርዝር ለማስተካከል

አልበሞች ለማስተካከል