ታሪኩ አነጋ አዳነ በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ መምህር ናቸዉ:: በትምህርት ሰነዳቸው ላይ እንደተመከተው እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1984 በኢሉባቦር ዞን አልጌ ሳቺ ወረዳ ተወለዱ። ከ1ኛ-3ኛ ክፍል የተማሩት በአልጌ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ሲሆን፣ ከ4ኛ-6ኛ ክፍል ትምህርታቸውን የተከታተሉት ደግሞ በመጋቢት 28 ት/ቤት ነበር። በተጨማሪም ከ7ኛ-12ኛ ተምረው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁት በአልጌ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ነበር።