«ባክትሪያ» ስለ ጥንታዊው ሀገር ነው። ከባክቴሪያ (ህዋስ) መለየት ይፈለጋል።

ባክትሪያ (ግሪክ፦ Βακτριανή /ባክትሪያኔ/፣ ፋርስኛ፦ باختر /ቦኅታር/፤ ቻይንኛ፦ 大夏 /ዳሥያ/) በጥንታዊ ዘመን ከኦክሶስ ወንዝና ከሕንዶስ ወንዝ መካከል የነበረው ምድር ሲሆን በአሁኑ ዘመን ይህ በተለይ በአፍጋኒስታን ዙሪያ ማለት ነው።

ባክትሪያ ክፍላገር በጥንታዊ ፋርስ መንግሥት፣ 500 ዓክልበ. ግድም