ሽሪ ጃየዋርደነፑራ ኮቴ

ሽሪ ጃየዋርደነፑራ ኮቴ ወይም ባጭሩ ኮቴሽሪ ላንካ ይፋዊ ዋና ከተማ ነው።

HSBC Group Service Center, Rajagiriya.jpg

ኮሎምቦ እስከ 1970 ዓ.ም. ድረስ የአገሩ መቀመጫ ነበር። በ1970 የመንግሥት አስተዳደር ወደ ጎረቤቱ ከተማ ወደ ኮቴ ቢዛወርም ኮሎምቦ እስካሁን በተግባር 'የንግድ ዋና ከተማ' ይባላል።