ሻሙቄኑ ወይም ሰምቀንጥንታዊ ግብጽ2ኛው ጨለማ ዘመን15ኛው ሥርወ መንግሥት (ሂክሶስ) ፈርዖን ነበር።

ሰኡሰረንሬ ኽያን
የሻሙቄኑ ወይም ሰምቀን ጥንዚዛ
የሻሙቄኑ ወይም ሰምቀን ጥንዚዛ
የግብጽ (ሂክሶስ) ፈርዖን
ግዛት 1602-1593 ዓክልበ. ግ. ?
ቀዳሚ ኽያን
ተከታይ አፐፒ
ሥርወ-መንግሥት 15ኛው ሥርወ መንግሥት

ስሙና ሕልውናው ከአንድ ጥንዚዛ ካርቱሽ ብቻ ይታወቃል።

ማኔቶን ልዩ ልዩ ቅጂዎች ስሞቹ ከግሪክኛ ተዛብተዋል፣ «ስተዓን» (አፍሪካኑስ)፣ «ሴጦስ» (ሱንቄሎስ) እና «አሴጥ» (ዮሴፉስ) የሚል አለ። 50 ወይም 49 ዓመታት ቢሰጡትም ይህ በቅርሶች ጉድለት ለሻሙቄኑ ማለት አጠያያቂ ነው።

ቀዳሚው
ኽያን
ግብፅ (ሂክሶስ) ፈርዖን
1602-1593 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
አፐፒ