ሲሞን ቦሊቫር (1775-1823 ዓም) የቬኔዝዌላ አለቃ ሲሆን ለብዙ ደቡብ አሜሪካ አገራት አብዮት በእስፓንያ መንግሥት ላይ ሠራ። የቬኔዝዌላ፣ እንዲሁም የግራን ኮሎምቢያ፣ የቦሊቪያ፣ እና የፔሩ መጀመርያ ፕሬዚዳንት ሆነ። የቦሊቪያ ስም ደግሞ ከ«ቦሊቫር» ደረሰ።

ቦሊቫር 1804 ዓም