ሰባስቲያን ኤጉሬን ሌዴስማ (Sebastián Eguren Ledesma,ታኅሣሥ ፴ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለፓውሜራስ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።

ሰባስቲያን ኤጉሬን

{{{የሥዕል_መግለጫ}}}
{{{የሥዕል_መግለጫ}}}
ሙሉ ስም ሰባስቲያን ኤጉሬን ሌዴስማ
የትውልድ ቀን ታኅሣሥ ፴ ቀን ፲፱፻፸፫ ዓ.ም.
የትውልድ ቦታ ሞንቴቪድዮኡራጓይ
ቁመት 186 ሳ.ሜ.
የጨዋታ ቦታ አከፋፋይ
ፕሮፌሽናል ክለቦች
ዓመታት ክለብ ጨዋታ ጎሎች
1999–2002 እ.ኤ.አ. ሞንቴቪድዮ ዋንደረረስ 36 (6)
2002–2003 እ.ኤ.አ. ዳኑቢዮ 27 (6)
2003–2004 እ.ኤ.አ. ናስዮናል 39 (5)
2005 እ.ኤ.አ. ሞንቴቪድዮ ዋንደረረስ 23 (3)
2005–2006 እ.ኤ.አ. ሮዘንቦርግ 23 (0)
2006–2008 እ.ኤ.አ. ሀማርቢ 36 (13)
2008 እ.ኤ.አ. ቪላሪያል (ብድር) 15 (0)
2008–2010 እ.ኤ.አ. ቪላሪያል 46 (1)
2010 እ.ኤ.አ. ኤ.አይ.ኬ. 7 (0)
2010–2012 እ.ኤ.አ. ስፖርቲንግ ሂኾን 49 (3)
2012–2013 እ.ኤ.አ. ክለብ ሊበርታድ 26 (4)
ከ2013 እ.ኤ.አ. ፓውሜራስ 12 (2)
ብሔራዊ ቡድን
ከ2001 እ.ኤ.አ. ኡራጓይ 54 (7)
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ታኅሣሥ ፲ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።
የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ነሐሴ ፱ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።


በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ Sebastián Eguren የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።