ከ«ራስ መኮንን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 6፦
ልዑል ራስ መኮንን የንጉሠ ነገሥቱ [[ዳግማዊ ምኒልክ ]]ተወካይ ሆነው ሁለት ጊዜ የ[[አውሮፓ]]ን አገሮች ጎብኝተዋል። በዚህ ጊዜ እሳቸው [[ጣልያን|ኢጣሊያ]]ን ሲጎበኙ በነበረ ጊዜ የኢጣሊያ ጋዘጦች የ[[ውጫሌ ውል]]ን በተመለከተ፤ "...በውጫሌ ውል ላይ ኢትዮጵያ የኢጣሊያን ጥገኝነት ተቀብላ ውል ከፈረመች በኋላ የ[[ጀርመን]] ንጉሠ ነገሥት ከ[[ኢትዮጵያ]] የሚላከውን ማንኛውንም ደብዳቤም ሆን ጉዳይ በኢጣሊያ መንግሥት በኩል መቀበል ሲገባቸው በቀጥታ ከምኒልክ የተጻፈውን ደብዳቤ ተቀብለዋል..." እያሉ የጻፉትን ራስ መኮንን ተቃውሞአቸውን ለኢጣሊያ መንግሥት ከነገሩ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የውሉን መበላሸት ለአጤ ምኒልክ አሳወቁ። <references/>ከኢጣሊያንም ጋር በተደረገውም ጦርነት ራስ መኮንን 15000 እግረኛ ወታደሮች ይዘው ከምኒልክ እና ታላላቅ ጦር አዛዦች ጋር ዘምተዋል።
በ1898 ዓ.ም መጀመሪያ ላይ በብርቱ ስለታመሙ ለኅክምና ወደ [[አዲስ አበባ]] ለመሄድ ጥር 4 ቀን ከከተማቸው ከ[[
|