ከ«የሐዋርያት ሥራ ፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
Tags: በንፋስ ስልክ -የሞባይል ድረገፅ Advanced mobile edit
መስመር፡ 58፦
31-32፤ሙሴም፡አይቶ፡ባየው፡ተደነቀ፤ሊመለከትም፡ሲቀርብ፡የጌታ፡ቃል፦እኔ፡የአባቶችኽ፡አምላክ፣፡
የአብርሃም፡አምላክ፣የይሥሐቅም፡አምላክ፣የያዕቆብም፡አምላክ፡ነኝ፡ብሎ፡ወደ፡ርሱ፡መጣ።ሙሴም፡
ተንቀጥቅጦ፡ሊመለከት፡አልደፈረም
ተንቀጥቅጦ፡ሊመለከት፡አልደፈረ
33፤ጌታም፦የቆምኽባት፡ስፍራ፡የተቀደሰች፡ምድር፡ናትና፥የእግርኽን፡ጫማ፡አውልቅ።
34፤በግብጽ፡ያሉትን፡የሕዝቤን፡መከራ፡ፈጽሜ፡አይቼ፡መቃተታቸውንም፡ሰምቼ፡ላድናቸው፡
መስመር፡ 73፦
40፤አሮንንም፦በፊታችን፡የሚኼዱ፡አማልክት፡ሥራልን፤ይህ፡ከግብጽ፡ምድር፡ያወጣን፡ሙሴ፡ምን፡እንደ፡
ኾነ፡አናውቅምና፡አሉት።
== ቁጥር ፵፩ - ፶ ==
41፤በዚያም፡ወራት፡ጥጃ፡አደረጉ፡ለጣዖቱም፡መሥዋዕት፡አቀረቡ፥በእጃቸውም፡ሥራ፡ደስ፡አላቸው።
42፤እግዚአብሔር፡ግን፡ዘወር፡አለ፡የሰማይንም፡ጭፍራ፡ያመልኩ፡ዘንድ፡አሳልፎ፡ሰጣቸው፥በነቢያትም፡
Line 88 ⟶ 89:
ቤት፡ትሠራላችኹ፧ይላል፡ጌታ፥ወይስ፡የማርፍበት፡ስፍራ፡ምንድር፡ነው፧ይህንስ፡ዅሉ፡እጄ፡የሠራችው፡
አይደለምን፧እንዳለ፥ልዑል፡የሰው፡እጅ፡በሠራችው፡አይኖርም።
== ቁጥር ፶፩ - ፷ ==
51፤እናንተ፡ዐንገተ፡ደንዳናዎች፥ልባችኹና፡ዦሯችኹም፡ያልተገረዘ፥እናንተ፡ዅልጊዜ፡መንፈስ፡ቅዱስን፡
ትቃወማላችኹ፤አባቶቻችኹ፡እንደ፡ተቃወሙት፡እናንተ፡ደግሞ።
Line 101 ⟶ 103:
እግር፡አጠገብ፡አኖሩ።
59፤እስጢፋኖስም፦ጌታ፡ኢየሱስ፡ሆይ፥ነፍሴን፡ተቀበል፡ብሎ፡ሲጠራ፡ይወግሩት፡ነበር።
60፤ተንበርክኮም፦<span style=red>ጌታ፡ሆይ፥ይህን፡ኀጢአት፡አትቍጠርባቸው፡ብሎ፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኸ።</span>ይህንም፡
60፤ተንበርክኮም፦ጌታ፡ሆይ፥ይህን፡ኀጢአት፡አትቍጠርባቸው፡ብሎ፡በታላቅ፡ድምፅ፡ጮኸ።ይህንም፡
ብሎ፡አንቀላፋ።ሳውልም፡በርሱ፡መገደል፡ተስማምቶ፡ነበር።