ከ«ኣበራ ሞላ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 237፦
 
በ፳፻፮ ዓ.ም. [[ጄፍ ፒይርስ]] (Jeff Pearce) የሚባሉ ታዋቂ ካናዲያዊ ደራሲ ስለ ኢትዮጵያውያን ጀግንነትና ጣልያንን በድጋሚ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በማሸነፍ ዓለምን እንደቀየሯት በጻፉት "Prevail" (ISBN: 978-1-62914-528-0 አና ISBN: 978-1-63220-096-9) መጽሓፋቸው የኢትዮጵያን በደል የማይረሱ ዛሬም እንዳሉ በማሳሰብ ስለ ኣክሱም ሓውልት ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ሲያሰፍሩ ዶክተሩን (Dr. Aberra Molla) ገጽ 552 ላይ ጠቅሰዋል። “Besides Richard Pankhurst, who spearheaded the fight, there was Ethiopian-American scientist, Dr. Aberra Molla. There was...” በማለት ጽፈዋል። የፒይርስን መጽሓፍ መግቢያ የጻፉት ፓንክኸርስት ናቸው። [https://books.google.com/books?id=KvXpBAAAQBAJ&pg=PT2&lpg=PT2&dq=ISBN+978-1-62914-528-0&source=bl&ots=--Ay1fOIY8&sig=QiEnbnh4onJiwBrpgZDyx5iJG-c&hl=en&sa=X&ei=DdHRVJXiOcOxggTcoICoCA&ved=0CCAQ6AEwAA#v=onepage&q=ISBN%20978-1-62914-528-0&f=false] [https://www.facebook.com/ethiopianwar/photos/pb.258347827654138.-2207520000.1423036901./268727979949456/?type=3&theater] [https://www.facebook.com/ethiopianwar] [https://books.google.com/books?id=KvXpBAAAQBAJ&pg=PT765&lpg=PT765&dq=Prevail+Pierce+Aberra+Molla&source=bl&ots=--Az3cJCT6&sig=v7MzpEfs61qkFwHBXCKGD9meR7A&hl=en&sa=X&ei=SpXjVKCyBpSoyASI7YDYAQ&ved=0CDcQ6AEwBA#v=onepage&q=Prevail%20Pierce%20Aberra%20Molla&f=false] [https://www.facebook.com/GeezEdit] [http://www.ethiopia.org/index.php?option=com_content&view=article&id=149:prevail-by-jeff-pearce&catid=14&lang=en] [http://ethsat.com/video/esat-yesamintu-engida-dr-abera-molla-february-2015/] [http://www.prweb.com/releases/2013/2/prweb10436175.htm][http://am.advisor.travel/poi/yaakesume-hhawelete-18986] [http://ethiomedia.com/101facts/adwa_speech_denver_2015.pdf] [https://www.youtube.com/watch?v=iN3wCyfDbwY] ስለ ዶክተሩ ኣስተዋጽዖ የኣሰሙም ጥቂቶች ኣሉ። [http://ethiopianamericanforum.com/index.php?view=article&id=671:december-30-2013&tmpl=component&print=1&page=] [http://www.dailymotion.com/video/x2gszfo] [https://ethsat.com/2015/02/esat-yesamintu-engida-dr-abera-molla-february-2015/] [https://tourismobserver.blogspot.com/2017/12/ethiopia-axum-is-holiest-city-in.html] [[ኢትዮጵያን-ኣሜሪካን ፎረም]] ዶክተሩን የ2013 የዓመቱ ሰው በማለት ዕውቅና ሲሰጣቸው ከኣቀረባቸው ሥራዎቻቸው ኣንዱ ጣልያን የኣክሱምን ሓውልት በወጪዋ ስለኣልመለሰች እሳቸው ገንዘቡን ከዓለም ሕዝቦች በማሰባሰብ ሓውልቱን በትናንሹ ኣስቆርጠው ወደ ኢትዮጵያ ሊያስወስዱ እንደሚችሉ ከኣስፈራሩ በኋላ መሳካቱን ጠቅሷል። [http://ethiopianamericanforum.com/index.php?view=article&id=671:december-30-2013&tmpl=component&print=1&page=] በሓምሌ ፳፻፰ ዓ.ም. ዶክተር ኣበራ ንግግር እንዲያደርጉ የተጋበዙበት የዝነኛው ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ተቋም የግብዣ ደብዳቤ ትርጕም እንደሚከተለው ነበር። “ዓማርኛን ዲጂታይዝ በማድረግዎ ተወዳዳሪ የሌለው ዘመናዊ እድገት ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲኖር ኣድርገዋል፣ እንዲሁም ተጽንእዎ ባህላዊ ቅርሶችን ወደ ማስጠበቅ ዘልቆ የኣክሱምን ሓውልት ወደ [[ትግራይ]] ሲያስመልሱ በጉዳዩ ባይገቡበት ኖሮ ይህ የኢትዮጵያ ቅርስ ላይመለስ ይችል ነበር” ይላል። [http://ethiomedia.com/1000codes/aberra-molla-on-geez-software-as-fikre-tolossa-signs-book.html] የኢትዮጵያን ቅርሶች በማስከበርና በጥሩ ዓርዓያነት እ.ኤ.ኣ. በ2016 ሽልማት ተሰጥቷቸዋል። በቅርቡም በፕሮፌሰር ፓንክኸርስት ከእዚህ ዓለም በሞት መለየት የተነሳ ሓውልቱን ኣስመልክቶ ከሰይፉ ብሻው ጋር የተደረገ ቃለምልልስ እዚህ ኣለ። [http://www.ethiomedia.com/1000bits/dr-aberra-molla-on-the-campaign-for-return-of-axum-obelisk.html] ቀደም ብሎም (፳፻፯) ከ[[ኢሳት]] ሲሳይ ኣጌና ጋር በተደረገው ቃለ ምልልስ ስለ ኣክሱም ሓውልት ኣስተዋፅዖዋቸው እዚህ [https://www.ethiotube.net/video/33099/esat-yesamintu-engida-dr-abera-molla-february-2015] [https://www.youtube.com/watch?v=pC78_WILo0g] ነበር። ዶክተሩ ከብዙ ዓመታት ቆይታ በኋላ ኢትዮጵያ ሄደው ሳለ የኣክሱምን ሓውልት ጎብኝተዋል። በኅዳር ፳፻፲ የኢትዮጵያ ቅርስና ውርስ ማሕበረሰብ በሰሜን ኣሜሪካ የዕውቅና ሽልማት ለዶ/ር ኣበራ ሞላ ሲሰጥ
ከጠቀሳቸው ኣንዱ የኣክሱም ሓውልት ከሮም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጣልያንን በማስፈራራት ወሳኙን እርምጃ የወሰዱ ኣርበኛ መሆናቸውን ነበር። [http://ehsna.org/%E1%8B%A8%E1%8B%95%E1%8B%8D%E1%89%85%E1%8A%93-%E1%88%BD%E1%88%8D%E1%88%9B%E1%89%B5-%E1%88%88%E1%8B%B6-%E1%88%AD-%E1%8A%A3%E1%89%A0%E1%88%AB-%E1%88%9E%E1%88%8B-%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%8C%A0-%E1%8C%8B/] [https://en.wikipedia.org/w/index.php?title=Obelisk_of_Axum&oldid=870736637&fbclid=IwAR1dkgkfxF4KXxQvgiJqgSDXRkMKwROOYnb1DP42aX184S-HJNB8hSW2BBY]
 
በግንቦት 2008 ዓ.ም. በኣገራዊ የዕውቅናና የሽልማት ፕሮግራም ኣዲስ ኣበባ ሲደረግ ሟቹን ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ጨምሮ ሌሎች 250 ሰዎችና ለሓውልቱ መመለስ ጥረት ያደረጉ የኣስመላሽ ብሔራዊ ኮሚቴ አባላትና ባለሃብቶችን የኣካበተ ነበር። [https://www.facebook.com/getu26/posts/1198986156808290] ለጥረቱ ሽልማት መሰጠት ያስፈለገው ኣንዳቸው ኣሜሪካ መጥተው ሓውልቱን ኣስመለስኩ ሲሉ ማን እንዳስመለሰ ከተነገራቸው በኋላ ነበር።