ከ«ኣበራ ሞላ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:DrDr_Aberra_Molla._Aberra_Molla.gif‎jpg|thumb|ዶ/ር ኣበራ ሞላ Dr. Aberra Molla]]
 
'''ዶ/ር ኣበራ ሞላ''' ([[መጋቢት ፳፬]] ቀን [[1940|፲፱፻፵]] ዓ.ም.) [[ሸዋ]] ጠቅላይ ግዛት፣ መናገሻ ኣውራጃ፣ ሰንዳፋ ከተማ የተወለዱ ኮምፕዩተሮችና የእጅ ስልኮች በግዕዝ ፊደል እንዲጽፉ የፈጠሩ [[ኢትዮጵያ]]ዊ ሳይንቲስት ናቸው።