ከ«የአፍሪካ ፈንግል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 38፦
በመጀመሪያ፣ በበሽታው የመጀመሪያ ደረጃ ትኩሳት፣ ራስ ምታት፣ ማሳከክ፣ እና የመገጣጠሚያ ህመም ስሜት ናቸው።<ref name=WHO2013/> ይህም የሚጀመረው በተነከሱ ከአንድ እስከ ሶስት ሳምንታት ባለው ጊዜ ውስጥ ነው። <ref name=Lancet2013/> ከሳምንታትና ከወራት በኋላ የሁለተኛ ደረጃው ማቃዠት፣ መደንዘዝ፣ መዘባራቅና የእንቅልፍ ችግር በማስከተል ይጀምራል።<ref name=WHO2013/><ref name=Lancet2013/> ምርመራው በ[[ደም ጠብታ]] ወይም በፍርንትት ፈሳሽ ውስጥ ጥገኛ ተህዋስያኑን በመፈለግ ይጀምራል። <ref name=Lancet2013/> [[የሸፊትነክ ቀዳዳ]] የበሽታውን የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ልዩነቱን ለመንገር ይፈለጋል።<ref name=Lancet2013/>
አሰቃቂውን በሽታ ለመከላከል ለአደጋው ተጋላጭ የሆኑትን ሰዎች የቲ.ቢ.ጂ የደም ምርመራ ማካሄድን ያካትታል።<
በሽታው ከሰሀራ በታች ባሉ በተወሰኑ የአፍሪካ አገራት ይከሰታል፣ በ36 ሀገራት ውስጥ የሚገኙ 70 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች በአደጋ ላይ ናቸው።<ref name=Sim2012>{{en}} {{cite journal|author=Simarro PP, Cecchi G, Franco JR, Paone M, Diarra A, Ruiz-Postigo JA, Fèvre EM, Mattioli RC, Jannin JG |title=Estimating and Mapping the Population at Risk of Sleeping Sickness |journal=PLoS Negl Trop Dis |volume=6|issue=10|pages=e1859|year=2012|doi=10.1371/journal.pntd.0001859}}</ref> በ2010 ለ9000 ሞት መንስኤ ሲሆን ይህም ቁጥር ከ1990 ማለትም 34,000 ከነበረው የቀነሰ ነው።<ref name=Loz2012>{{en}} {{cite journal|last=Lozano|first=R|title=Global and regional mortality from 235 causes of death for 20 age groups in 1990 and 2010: a systematic analysis for the Global Burden of Disease Study 2010.|journal=Lancet|date=Dec 15, 2012|volume=380|issue=9859|pages=2095–128|pmid=23245604|doi=10.1016/S0140-6736(12)61728-0}}</ref> በ2012 ውስጥ አዲስ ከተያዙት 7000 ህመምተኞች ጨምሮ በአሁኑ ወቅት በግምት 30,000 ሰዎች በበሽታው ተይዘዋል።<ref name=WHO2013/> ከነዚህ ህሙማን ውስጥ ከ80% የሚበልጠው [[በዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ኮንጎ]] ውስጥ ነው።<ref name=WHO2013/> በቅርብ ታሪክ ውስጥ ሶስት ዋና ዋና ወረርሽኞች ተነስተዋል፤ አንዱ ከ1896 እስከ 1906 እ.ኤ.አ. በዋናነት [[ዩጋንዳ]] ውስጥና በ[[ኮንጎ ቤዝን]]ና ሁለቱ ደግሞ በበርካታ አፍሪካ ሀገራት ውስጥ የተከሰቱ ሲሆን ይኸውም በ1920ና 1970 እ.ኤ.አ. የተከሰቱት ናቸው።<ref name=WHO2013/> ላሞች እና ሌሎች እንስሳት በሽታውን ሊሸከሙ ይችላሉ፣ እናም በበሽታው ሊያዙ ይችላሉ።<ref name=WHO2013/>
|