ከ«ጌሤም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
|||
መስመር፡ 5፦
በ፵፯፡፮ «ፈርዖን» ለዮሴፍ እንዲህ ይላል፦ «የግብፅ ምድር በፊትህ ናት፤ በመልካሙ ምድር አባትህንና ወንድሞችህን አኑራቸው፤ በጌሤም ምድር ይኑሩ፤ ከእነርሱም ውስጥ እውቀት ያላቸውን ሰዎች ታውቅ እንደ ሆነ በእንስሶቼ ላይ አለቆች አድርጋችው።» ከዚህ በኋላ የእስራኤል ነገዶች በጌሤም ዕጅግ በለጠጉ፣ በምድሩም በዙ።
[[ስዕል:14th dynasty territory.png|thumb|300px|የ14ኛው ሥርወ መንግሥት ግዛት]]
ዮሴፍ ከዓረፈ በኋላ እስራኤላውያን በአገራቸው ዕጅግ ኃይለኛና ሀብታም ባለሥልጣኖች ሆኑ። ዳሩ ግን [[መጽሐፈ ኩፋሌ]] እንደሚገልጸው የዛኔው የግብጻውያን ፈርዖን ከከነዓን ንጉሥ [[መምከሮን]] ጋር ጦርነት እየዋጀ ሲገደል፤ እነዚህ ከከነዓን የደረሱት እረኞች በግብጻውያን ዘንድ በጥርጣሬ ይታዩ ጀመር። ስለዚህ በኋላ
[[File:Ibscha.jpg|thumb|left|300px|ሴማዊ ቤተሠቦች ከከነዓን ወደ ግብጽ ሲደርሱ በኻይከፐሬ [[2 ሰኑስረት]] ዘመነ መንግሥት]]
|