ከ«ጥቅምት ፲፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 9፦
*[[1915|፲፱፻፲፭]] ዓ.ም - በ[[ቤኒቶ ሙሶሊኒ]] የሚመሩት የ[[ኢጣልያ]] ፋሺሽቶች ወደ [[ሮማ]] ዘምተው የአገሪቱን መንግሥታዊ ሥልጣን ወረሱ።
*[[1948|፲፱፻፵፰]] ዓ/ም - ለመንግሥት እንግዶች ማስተናገጃ፤ ለአገር ጎብኝዎች ማረፊያና ፤ለሕዝብ መጠቀሚያ ሆኖ እንዲያገለግልና ገቢውም ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል መርጃ እንዲሆን በማሰብ፣ ቀድሞ «ፍል ውሃ ፓላስ» አሁን የ[[ግዮን ሆቴል]] ተብሎ የሚጠራው ሆቴል በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ተመርቆ ተከፈተ። <ref>አበራ ጀምበሬ፤ «የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የበጎ አድራጎት ድርጅት መመሥረት»፣ [[አዲስ አበባ]] [[ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት]] ([[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም)</ref>
*[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ.ም. - የ[[ሶቪዬት ሕብረት]] መሪ [[ኒኪታ ክሩስቼቭ]] አገራቸው በ[[ኩባ]] ደሴት ላይ በድብቅ ያስቀመጠችውን የኑክሊዬር መሣሪያ እንዲወገድ ማዘዛቸውን አስታወቁ።
Line 19 ⟶ 21:
==ዋቢ መጻሕፍትና ሌላ ምንጮች==
<references/>
*http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081028.html
|