ከ«ጥር ፳» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Robot-assisted disambiguation: እንግሊዝ - Changed link(s) to ዩናይትድ ኪንግደም
መስመር፡ 4፦
 
 
*[[1965|፲፱፻፷፭]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] መንግሥት [[አልጋ ወራሽ]] [[መርዕድመርድ አዝማች አስፋ ወሰን]] በአስቸኳይ ለሕክምና በ[[ዩናይትድ ኪንግደም|እንግሊዝ]] የጦር አየር ዠበብ ተሳፍረው ወደ[[ሎንዶን]] በረሩ።
 
*[[1972|፲፱፻፸፪]] ዓ/ም - በቀድሞዋ ሮዴዚያ (የአሁኗ [[ዚምባብዌ]]) የነጻነት ትግል መሪ [[ሮበርት ሙጋቤ]] ከአምስት ዓመት ስደት በኋላ አገራቸው ተመልሰው ሲገቡ እጅግ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።