ከ«ኅዳር ፫» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Robot: Removing selflinks
 
መስመር፡ 1፦
 
'''[[ኅዳር ፫]]''' ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፷፫ኛው እና የ[[መፀው]] ወቅት ፴፰ተኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[ሉቃስ]] ፫፻፫ ቀናት በ ዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፫፻፪ ቀናት ይቀራሉ።