ከ«መጋቢት ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 8፦
*[[1961|፲፱፻፷፩]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የተመደቡ (ሦስት የ[[ሩሲያ]] ጋዜጠኞችና ሦስት የ[[ቼኮዝሎቫኪያ]] ዲፕሎማቶች)፤ ለተማሪዎች እንቅስቃሴ የገንዘብ እርዳታ አድርገዋል በሚል ወንጀል ከአገር እንዲባረሩ ተደረገ።
*[[2005|፳፻፭]] ዓ/ም - የ[[አርጀንቲና]]ው ተወላጅ፣ ካርዲናል ጆርጅ ማርዮ በርጎልዮ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ጴጥሮስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት (ፓፓ) ኾነው ቀዳማዊ ፖፕ ፍራንሲስ ተብለው ተመረጡ።
=ልደት=
|