ከ«ነሐሴ ፳፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 9፦
*[[1744|፲፯፻፵፬]] ዓ/ም የምዕራብ [[አውሮፓ]] አገራት ዘመን አቆጣጠራቸውን በለወጡ በሁለት መቶ ዓመታቸው፣ [[ብሪታንያ]] የ[[ጎርጎራዊ ዘመን አቆጣጠር]]ን ተቀበለች።
*[[1929|፲፱፻፳፱]] ዓ/ም - በጠላት ወረራ ዘመን የ[[ሸዋ]] አርበኞች [[ቡልጋ]] ላይ ተሰባስበው የ[[ልጅ ኢያሱ]]ን ልጅ መልአከ-ፀሐይ ኢያሱን አነገሡ። አዲሱ 'ንጉሥ' ወዲያው የአርበኞች መሪ ለነበሩት [[ራስ አበበ አረጋይ|ባላምባራስ አበበ አረጋይ]] የራስነት ማዕርግ ሰጠ። መልአከ-ፀሐይ ኢያሱ [[መስከረም ፳፬]] ቀን [[1931|፲፱፻፴፩]] ዓ/ም
*[[1937|፲፱፻፴፯]] ዓ/ም በ[[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]] ፍጻሜ [[ጃፓን]] በተሸናፊነቷ እጇን ሰጠች።
Line 15 ⟶ 16:
*[[1990|፲፱፻፺]] ዓ/ም የ[[ርዋንዳ]]ን ፍጅት አስከትሎ [[የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] ያቋቋመው የወንጀለኛ ፍርድ ቤት ጃን ፖል አካዬሱ የተባለውን የቀድሞ ከንቲባ ላይ ፍርዱን የወንጀለኛነት ፍርድ ፈረደበት።
=ልደት=
|