ከ«መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 16፦
}}
'''መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ''' በ[[ትግራይ ክልል]] ርዕሰ ከተማ ከ[[መቀሌ]] በአሥር ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ዘመናዊ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ነው።
አየር ማረፊያው በዘመናዊ መልክ የተገነባ እና የተደራጀ ሲሆን ከባሕር ወለል በ ፪ሺ ፪መቶ ፶፯ ሜትር ከፍታ ላይ ይገኛል። ባሁኑ ጊዜ አየር ማረፊያው አንድ ባለ ፫ሺ ፮፻ ሜትር ርዝመት በ፵፫ ሜትር ስፋት ያለው [[አስፋልት]] የለበሰ ማኮብኮቢያ ያለው ሲሆን እንደ [[ቦይንግ ፯መቶ ፶፯]] አይነት አየር ዠበቦችን ማስተናገድ ይችላል። ዓለም አቀፍ በረራዎችን ለማከናወን የሚያስችሉት እንደ
[[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] [[ባሕር-ዳር]]ን እና
ከዚህ በተጨማሪም መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በቅርቡ ያስገባውን፣ ፻፶ ቶን ማስተናገድ የሚችል ቀዝቃዛ መጋዘን በመጠቀም የአበባ፤ ፍራፍሬና አታክልት፤ ዓሣ እና የሥጋ ምርቶችን በቀጥታ ወደዓለም ገበያዎች ማጓጓዝ በቅርቡ እንደሚጀምር [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ]] ይፋ አድርጓል።▼
▲ከዚህ በተጨማሪም መቀሌ አሉላ አባ ነጋ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በቅርቡ ያስገባውን፣ ፻፶ ቶን ማስተናገድ የሚችል ቀዝቃዛ መጋዘን በመጠቀም
=ምንጮች=
Line 29 ⟶ 28:
*{{en}} http://www.ethiopianairlines.com/en/news/prarchive.aspx?id=271
*{{en}} http://www.capitalethiopia.com/index.php?option=com_content&view=article&id=880:abergale-plans-to-restart-meat-export-from-mekele-&catid=54:news&Itemid=27
[[መደብ:የኢትዮጵያ አየር ማረፊያዎች]]▼
[[መደብ:መቀሌ]]
[[en:Alula Aba Airport]]
[[id:Bandar Udara Alula Aba]]
[[sv:Alula Aba Airport]]
▲[[መደብ:የኢትዮጵያ አየር ማረፊያዎች]]
|