ከ«ኪሽ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ minor clarifications |
|||
መስመር፡ 3፦
'''ኪሽ''' የ[[ሱመር]] (የዛሬው [[ኢራቅ]]) ጥንታዊ ከተማ ነበረ።
[[የሱመር ነገሥታት ዝርዝር]] በተባላው ሰነድ ዘንድ፣ ከ[[ማየ አይኅ]] በኋላ መጀመርያው ነገሥታት የነበሩበት ከተማ ኪሽ ሲሆን መጀመርያው ንጉሣቸው [[ጙሹር]] ነበር። የጙሹርም ተከታይ
በዝርዝሩ ላይ 12ኛው የኪሽ ንጉሥ፣ [[ኤታና]]፣ «ወደ ሰማይ ዐርጐ ውጭ አገሮችን ሁሉ ያሠለጠነው» ይባላል። ለርሱም ኅልውና የቅርስ ማረጋገጫ ገና ባይገኝም፣ ስሙ ከአንዳንድ ሌላ የትውፊት ጽላት ይታወቃል። አንዳንዴም ይህ ኤታና የኪሽ መጀመርያው ንጉሥና መስራች ይባል ነበር።
በዝርዝሩ 21ኛው ንጉሥ፣ [[ኤንመባራገሲ]]፣ «የ[[ኤላም]]ን ጦር ያጠፋው» ይባላል። የርሱ መንግሥት መጀመርያው በ[[ሥነ ቅርስ]] የተረጋገጠ ነው። ኤንመባራገሲ እንደገና በሌላ ትውፊት ይታወቃል፤ እርሱና ልጁ [[አጋ]] የኪሽ ንጉሶች በሆኑበት ወቅት፣
በዚህ ድሮ ዘመን አንዳንድ የኪሽ ንጉሥ ከሥነ ቅርስ ቢታወቅም በ''ሱመር ነገሥታት ዝርዝር'' ግን
በኋላ የኪሽ ሥልጣን ደክሞ፣ ከተማው ለሌሎች የከተማ-አገር መንግሥታት ይወድቅ ነበርና አይነተኛ ከተማ እንደ መሆኑ፣ «የኪሽ ንጉሥ» የሚለውም አርእስት እንደ ትልቅ ማዕረግ ተቆጥሮ፣ እነዚህ የሌሎች ከተሞች ነገሥታት ለራሳቸው ወገን «የኪሽ ንጉሥ» ይባሉ ጀመር። ለምሳሌ የ[[ኡር]] ንጉሥ [[መስ-አኔ-ፓዳ]] «የኪሽ ንጉሥ» ደግሞ ይባል ነበር። ታዋቂው [[የአካድ መንግሥት]] ንጉስ [[ታላቁ ሳርጐን]] ከኪሽ ዙሪያ ነበር።
|