ከ«ሪቻርድ ፓንክኸርስት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
«ሪቻርድ ፐንክኸርስት» ወደ «ሪቻርድ ፓንክኸርስት» አዛወረ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:ሪቻርድ ፐንክኸርስትፓንክኸርስት.jpg|250px|right|thumb| ሪቻርድ ፐንክኽርስትፓንክኽርስት]]
ዶክተር '''ሪቻርድ ፐንክኸርስት''' እ.ኤ.አ ዲሴምበር3፣ 1927 ከእንግሊዛዊቷ እናታቸው [[ሲልቪያ ፐንክኸርስትፓንክኸርስት]]ና ጣሊያናዊ አባታቸው [[ሲልቮ ኮሮ]] ተወለዱ። በ ባንክሮፍት'ስ ስኩል ኢን ውድፎርድ ([[:en: Bancroft's School in Woodford]]) ቀዳሚ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ ([[:en: London School of Economics]]) የኢኮኖሚካዊ ታሪክ ዶክትሬት አግኙ <ref name="history">Indrias Getachew, [http://www.raceandhistory.com/Historians/pankhurst.htm Dr. Richard Pankhurst &mdash; Historian], Race and History</ref> <ref name="close">[http://www.senamirmir.org/interviews/theme/3-2001/rp/rp.html Close and Personal: Interview with Dr. Richard Pankhurst], Senamirmir</ref>።
 
== የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ==
የሪቻርድ ፓንክኸርስት እናት ወይዘሮ [[ሲልቪያ ፓንክኸርስት]] ከሁለተኛው የጣሊያን ወረራ ጀምራጀምረው የኢትዮጵያ ባህልና ነጻነት ደጋፊ እንደነበሩ በሰፊው ይተረካል። ስለሆነም ህጻኑ ሪቻርድ ብዙ የኢትዮጵያ ስደተኞችን በማወቅ አደገ።አደጉ። በስተመጨረሻ፣ ሲልቪያ ፓንከኸርስት ''Ethiopia, a Cultural History'' የሚለውን መጽሐፏንመጽሐፋቸውን በ1955 (እ.ኤ.አ) ካሳተመችካሳተሙ በኋላ እርሷናልጃችተውን ልጇሪቻርድን ይዘው በሚቀጥለው ዓመት ወደ [[ኢትዮጵያ]] ጠቅለለው ሄዱ። ቀጥሎም ሪቻርድ በ[[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ]] ሥራ ጀመሮጀመረው በ1962 የ[[ኢትዮጵያ ጥናት ማዕከል]] መስራች ዲሬክተር ለመሆን በቃ።በቁ። .<ref name="history" /> ከዚህ ጊዜ ጀመሮ ''Journal of Ethiopian Studies'' እና ''Ethiopia Observer'' የተባሉትን መጽሔቶች ዋና አዘጋጅ ሆነሆኑ<ref name="history" />።
 
ከአብዮቱ መነሳት በኋላ፣ በ1976 ሪቻርድ [[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ]]ን ለቀው ወደ [[እንግሊዝ]] አገር ተሰደዱ። በዚያውም የ [[:en:School of Oriental and African Studies]] እና [[:en:London School of Economics]] ጥናት ጓድ ከሆኑ በኋላ የ[[:en:Royal Asiatic Society]] ቤተ መጻሕፍተኛ ሆኑ<ref name="close" />። እ.ኤ.አ በ1986፣ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በስደት አቋርጠውት የነበረውን የኢትዮጵያ ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጠሉ .<ref name="history" />
 
በፋሺስት ወረራ ጊዜ በ[[ሙሶሊኒ]] ትዕዛዝ ከ[[ኢትዮጵያ]] በዘረፋ ተወስዶ በ[[ሮማ]] ከተማ ላይ ቆሞ የነበረውን [[የአክሱም ሐውልት]] ወደ ኢትዮጵያ ለማስመልስ የሚደረገውን ጥረት በመምራት እ.ኤ.አ. 2008 ሐውልቱ ወደ[[አክሱም]] ተመልሶ እንዲተከል አድርገዋል<ref name="history" />። ለኢትዮጵያ ጥናት ባደረጉት ጥረት የ[[:en:Officer of the Order of the British Empire]]ን ማዕረግ በ[[:en:Queen's Birthday Honours]] ተሸልመዋል<ref>LondonGazette፣12 June 2004</ref> ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፐንክኸርስትፓንክኸርስት ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በዙ መጻህፍትንመጻሕፍትን በመድረስ ይታወቃሉ።
 
ፕሮፌሰር ፓንክኸርስት፣ ባጠቃላይ 400 ጽሑፎችን ለዓለም አቀፍ መጽሔቶች ሲያቀርቡ፣ 22 መጽሓፎችን በትብብር እና 17 መጽሓፎችን በራሳቸው ፣ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ደርሰዋል።