ከ«ሪቻርድ ፓንክኸርስት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ሪቻርድ ፐንክኸርስት» ወደ «ሪቻርድ ፓንክኸርስት» አዛወረ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:ሪቻርድ
ዶክተር '''ሪቻርድ ፐንክኸርስት''' እ.ኤ.አ ዲሴምበር3፣ 1927 ከእንግሊዛዊቷ እናታቸው [[ሲልቪያ
== የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ==
የሪቻርድ ፓንክኸርስት እናት ወይዘሮ [[ሲልቪያ ፓንክኸርስት]] ከሁለተኛው የጣሊያን ወረራ
ከአብዮቱ መነሳት በኋላ፣ በ1976 ሪቻርድ [[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ]]ን ለቀው ወደ [[እንግሊዝ]] አገር ተሰደዱ። በዚያውም የ [[:en:School of Oriental and African Studies]] እና [[:en:London School of Economics]] ጥናት ጓድ ከሆኑ በኋላ የ[[:en:Royal Asiatic Society]] ቤተ መጻሕፍተኛ ሆኑ<ref name="close" />። እ.ኤ.አ በ1986፣ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በስደት አቋርጠውት የነበረውን የኢትዮጵያ ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጠሉ .<ref name="history" />
በፋሺስት ወረራ ጊዜ በ[[ሙሶሊኒ]] ትዕዛዝ ከ[[ኢትዮጵያ]] በዘረፋ ተወስዶ በ[[ሮማ]] ከተማ ላይ ቆሞ የነበረውን [[የአክሱም ሐውልት]] ወደ ኢትዮጵያ ለማስመልስ የሚደረገውን ጥረት በመምራት እ.ኤ.አ. 2008 ሐውልቱ ወደ[[አክሱም]] ተመልሶ እንዲተከል አድርገዋል<ref name="history" />። ለኢትዮጵያ ጥናት ባደረጉት ጥረት የ[[:en:Officer of the Order of the British Empire]]ን ማዕረግ በ[[:en:Queen's Birthday Honours]] ተሸልመዋል<ref>LondonGazette፣12 June 2004</ref> ፕሮፌሰር ሪቻርድ
ፕሮፌሰር ፓንክኸርስት፣ ባጠቃላይ 400 ጽሑፎችን ለዓለም አቀፍ መጽሔቶች ሲያቀርቡ፣ 22 መጽሓፎችን በትብብር እና 17 መጽሓፎችን በራሳቸው ፣ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ደርሰዋል።
|