ከ«ንዋየ ክርስቶስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
{{የንጉሥ መረጃ
አጼ '''ንዋየ ክርስቶስ''' በዙፋን ስማቸው "ሰይፈ አርድ" ከ1344 - 1372 እ.ኤ.አ. የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሰ ነገስት ነበሩ። የቀዳማዊ አጼ [[አምደ ጽዮን]] የመጀመሪያ ልጅ ነበር። በዚህ ንጉስ ዘመን [[አሊ ኢብን ሳብር አድ ዲን]] የተባለ የ[[ወላሽማ ስረወ መንግስት]] በማመጹ ንጉሱ በ[[ይፋት]] እና [[አዳል]] ዘመቻ አደረገ። በዚህ ዘመቻ መሪውና ልጆቹ ስለተማርኩ የይፋት ሱልጣኔት በታሪክ አበቃለት። ንጉሱ ሁሉን ለእስር ቢዳርጉም የመሪውን ልጅ አህመድን ግን የይፋት አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙት። ይህ በዚህ ቆይቶ ከ8 አመት በኋላ አሊ-አዲን ከእስር ተፈቶ ልጁ ከስልጣን ወርዶ እርሱ እንደገና መሪ ሆነ። በልጅና በአባት ከፍተኛ ጥል ስለነበር በንጉሱ አማላጅነት ነበር ለልጁ ትንሽ ክ/ሃገር በአስተዳዳሪነት የተሰጠው። <ref>Taddesse Tamrat, Church and State, pp 146-8; E.A. Wallis Budge, A History of Ethiopia: Nubia and Abyssinia, 1928 (Oosterhout, the Netherlands: Anthropological Publications, 1970), p. 299.</ref>
| ስም = ዓፄ ንዋየ ክርስቶስ
| ሀገር = ኢትዮጵያ
| ስዕል =
| ግዛት = ከ1344 እስከ 1372 እ.ኤ.አ.
| በዓለ_ንግሥ =
| ቀዳሚ = ዓፄ አምደ ጽዮን ፩ኛ
| ተከታይ = ዓፄ [[ንዋየ ማርያም]]
| ባለቤት =
| ልጆች = ዓፄ ንዋየ ማርያም <br/> ዓፄ [[ዳዊት ፩ኛ]]
| ሙሉ_ስም = ሰይፈ አርድ (የዙፋን ስም)
| ሥርወ-መንግሥት = [[ሰሎሞናዊው ሥርወ-መንግሥት|ሰሎሞን]]
| አባት = ዓፄ [[አምድ ጽዮን]]
| እናት =
| የተወለዱት =
| የሞቱት =
| የተቀበሩት =
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና
}}
 
አጼዓፄ '''ንዋየ ክርስቶስ''' በዙፋን ስማቸው "ሰይፈ አርድ" ከ1344 - 1372 እ.ኤ.አ. የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሰ ነገስት ነበሩ። የቀዳማዊ አጼ [[አምደ ጽዮን]] የመጀመሪያ ልጅ ነበር። በዚህ ንጉስ ዘመን [[አሊ ኢብን ሳብር አድ ዲን]] የተባለ የ[[ወላሽማ ስረወ መንግስት]] በማመጹ ንጉሱ በ[[ይፋት]] እና [[አዳል]] ዘመቻ አደረገ። በዚህ ዘመቻ መሪውና ልጆቹ ስለተማርኩ የይፋት ሱልጣኔት በታሪክ አበቃለት። ንጉሱ ሁሉን ለእስር ቢዳርጉም የመሪውን ልጅ አህመድን ግን የይፋት አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙት። ይህ በዚህ ቆይቶ ከ8 አመት በኋላ አሊ-አዲን ከእስር ተፈቶ ልጁ ከስልጣን ወርዶ እርሱ እንደገና መሪ ሆነ። በልጅና በአባት ከፍተኛ ጥል ስለነበር በንጉሱ አማላጅነት ነበር ለልጁ ትንሽ ክ/ሃገር በአስተዳዳሪነት የተሰጠው። <ref>Taddesse Tamrat, Church and State, pp 146-8; E.A. Wallis Budge, A History of Ethiopia: Nubia and Abyssinia, 1928 (Oosterhout, the Netherlands: Anthropological Publications, 1970), p. 299.</ref>
 
== የግብጽ ዘመቻ ==