ከ«ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 16፦
=ከድል እስከ ግዞት=
<<የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሥልጣን በግዛቱ ውስጥ ያልተወሰነ ነው። ሥልጣኑ ሃይማኖታዊም ሆነ ሥጋዊ ጉዳዮችን ያጠቃልላል። በሥልጣኑ ይሾማል፣ ይሽራል መውሰድም፣ መስጠትም፤ ማሠርም፣ መፍታትም፤ መግደልም፣ መስቀልም ይችላል። ትንሹም ትልቁም ንጉሠ ነገሥቱ የእግዚአብሔር ተወካይ ነው ብሎ ስለሚያምን የእርሱን ትዕዛዝ ያለአንዳችም ሰበብ ወይም ማመካኘት በደስታ ይቀበላል።>> “ዝክረ ነገር” ከ [[ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል (ብላቴን ጌታ)| ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል]] <ref> Markakis
“በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] የአስተዳደር ስልት፤ ለሥልጣን የብቃተ ቢስነት ወንጀል ወይም የማይካድ የሙስና ድርጊት ሲታይ የተለመደው ቅጣት ወደሌላ ሥራ መዛወር ሲሆን፤ ለንጉሠ ነገሥቱ ታማኝ አለመሆን ግን ያለምንም ጥርጣሬ በፈጣን ፍርድ በግዞት ዓለም መጥፋትን ያስከትላል።” ጆን ማርካኪስ (John Markakis)፣ “ኢትዮጵያ፥ የባህላዊ ሽከታ ሥነ አካል” (Ethiopia: Anatomy of a Traditional Polity)።<ref> Markakis
ስለፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ እምብዛም የተጻፈ ባይኖርም ያሉት ቅንጥብጣቢዎች ከሞላ ጎደል የሚያሳዩን በዓፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ከላይ የሠፈሩትን ሁለቱንም ገጽታዎች መጀመሪያ በ”እንደራሴ” መልክ የተጠቀሙበትና በመጨረሻውም የግዞት ዓለምን የቀመሱባቸው ገጽታዎች መሆናቸውን ነው።
መስመር፡ 114፦
* A History of Modern Ethiopia, Bahru Zewde (2001)
* Haile Selassie’s War, Anthony Mockler (2003)
* John Markakis, Ethiopia: Anatomy of a Traditional Polity
* In Search of the Historical DNA of the Eritrean Problem (Review of “The Eritrean Affair (1941-1963) by Ambassador Zewde Retta), Professor Negussay Ayele
|