ከ«ጅማ ዩኒቨርስቲ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ጅማ ዩኒቨርስቲ''' በ[[ኢትዮጵያ]] ውስጥ ከሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አንዱ ነው። ይህ ተቋም የሚገኘው በ[[ኦሮሚያ ክልል]]፣ [[ጅማ ዞን]] ([[ጅማ]]) ውስጥ ነው። ተማሪዎችን በተለያዩ ዘርፎች በዲግሪ እና በተለያዩ ደረጃዎች ያሠለጥናል። በቀድሞው ስሙ ጅማ የግብርና ኮሌጅ እና የጅማ የጤና ሳይንስ ተቋም በጋራ የነበረ ሲሆን ከ1999ከ[[1999 እ..አ.]] ጀምሮ ወደ ዩኒቨርስቲ ሊያድግ ችሏል። ዋናው ካምፓስ የሚገኘው ከቀድሞው የንጉስ ቤተ መንግስት ቀጥሎ ነው።
 
[[መደብ:ትምህርት]]
[[መደብ:ኢትዮጵያ]]