ለማይሞት መድሀኒት አለውአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ ለማስተካከል

ይሄ የህይወትን ውሱኑነትና ሁሉም ነገር ከልኩ አያልፍም ከሚለው ርዕዮተ አለም የሚመነጭ አባባል ነው። እውነት ይሁን ውሸት የፍልስፍና ጥያቄ ነው። በርግጥም የሰወች አማካይ እድሜ፣ ለምሳሌ በአሜሪካ ከ40ወቹ ወደ 80ወቹ መሸጋገር "በርግጥ አለም የተወሰነች ናትን?" ብለን እንድንጠይቅ የገፋናል። ሆኖም ግን የ"ለማይሞት መድሃኒት አለው" አስተያየት ተከታዮች ይህም እራሱ የተወሰነ ነው ብለው ሊመልሱ ይችላሉ። ስለዚህም ጥያቄው የፍልስፍና ጉዳይ ነው።