ህብስት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰራ የምግብ አይነት ሲሆን፣ የሚሰራውም ከእንጀራ ነው።

አዘገጃጀት ለማስተካከል

ህብስት ወይም ሙልሙል ገደድ ብሎ እንደተሰራው የጦር ሠራዊት ባርኔጣ ቅርጽ ያለው ለልጆች የቡሄ በአል ጊዜ እሆያያ ሆዬ ሲሉ የሚስጥ በጣም የሚጣፍጥ ትናንሽ ዳቦ ሲሆን አገጋገሩ ከድፎ ዳቦ አይለይም የሚስራውም ከስንዴ ዱቀት ነው።

It is also the symbolic bread that is taken during Holy Communion service or Eucharist, consecrated bread or wafer, kind of bread