መጽሐፈ ሄኖክ ከክርስቶስ ልደት በፊት የአዳም ፯ኛ ትውልድ በሆነው ቅዱስ ሄኖክ ዕጅ የተጻፈ የሚስጥር እና ራዕይ መጽሐፍ ሲሆን ከዚያም ለልጅ ልጁ ኖኅ በማስተላለፍ ተሠወረ። ከዚያም ምድር በጥፋት ውኃ ስትጠፋ የአያቱን መጽሐፍ ይዞ ወደ መርከቢቱ በመግባት ይህ ቅዱስ መጽሐፍ ሊተርፍ ችሎ