ፍራንክፈርት፣ ኬንታኪ (እንግሊዝኛ: Frankfort, Kentucky) የዩናይትድ ስቴትስ የኬንታኪ ግዛት ዋና ከተማ ናት። በ 2020 ቆጠራ መሠረት 28,602 ነዋሪዎች አሏት። በዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ቆጠራ ቢሮ መሠረት የከተማዋ አጠቃላይ ስፋት 14.6 ካሬ ማይል (37.8 ኪ.ሜ.2) ያላት ሲሆን ከዚህ ውስጥ 14.3 ካሬ ማይል (37.0 ኪ.ሜ.2) መሬት እና 0.3 ካሬ ማይል (0.78 ኪ.ሜ.2) ውሃ ነው።

ኬንታኪ ግዛት ካፒቶል በፍራንክፈርት።