ፋይናንስ ጠቅላላ የገንዘብ አመጣጠንን፣ አጠቃቀምን፣ አመዳደብንና አስተዳደር ነው። ይህን የገንዘብ አስተዳደርና አመጣጠን የአኀዝ የሚያጠናው ሥነትምህርትም ፋይናንስ ይባላል።