ፈተና፤ የዕንባ ጉዞዎች እና ሌሎች ግጥሞች

ፈተና፤ የዕንባ ጉዞዎች እና ሌሎች ግጥሞች በ፲፱፻፺፯ ዓ.ም. የታተመ የቴዎድሮስ አበበ መጽሐፍ ነው።

ቀጥተኛ ትርጉም ፈተና=> መከራን በተመለከተ የተፃፉ። የእንባ ጉዞ=> ለቅሶን በተመለከተ የተፃፉ።