ጽራግ በጥንቱ ዘመን ኢትዮጵያኖች ይጠቀሙበት የነበረው የማዕረግ አይነት ነው። የዚህ ሰው ድርሻም ንጉሱ ሲነግስ አክሊል መድፋት ነው።

ትርጉሙ ሲብራራ ለማስተካከል

ታዋቂ ፊት እቴጌወች ለማስተካከል