ጃድወል አሻሽ ወሻ የሚለው መፅሐፍ የተፃፈው በሀረሪው የታሪክ፣የቋንቋ መምህር፣የሀረሩ ብቸኛ አርኪዮሎጂስት፣የታሪክ አጥኚና የበርካታ እውቀት ባለቤት የሆኑት በአው አህመድ አሊ ሻሚ የተፃፈና ስያሜውም በቤተሰባቸው እንዲሁም በጓደኛቸው ስም የሰየሙት መፅሐፍ ነው፡፡