ዲትር ባክማን (17 ዲሴምበር 1940 እ.ኤ.አ.ባዝል ተወልዶ) የስዊዘርላንድ ጸሐፊና ጋዜጠኛ ነው።

ዲተር ባክማን (ግራ) በ71 ዓመታት እድሜ፤ በፍራንክፊርት፣ ጀርመን መጻሕፍት መሸቻ በዓል

ሕይወት ለማስተካከል

ዲትር ባክማን «ጀርማናዊነት»ና ፍልስፍና አጠና እና በ1969 እ.ኤ.አ.ዩኒቨርሲቴ ኦፍ ዙሪክ ተማረቀ። ጋዜጠኛ ሆኖ በመጀመርያ (ከ1970 እ.ኤ.አ.) የቬልትቮክ ምጽሔት አዘጋጅ ነበር፤ ከዚያ ታገስ አንጻይገር ምጽሔት አዘጋጅ ሆነ። በኋላ ላይኛ አዘጋጅ ለስዊስ ባሕላዊ ምጽሔት ሆነ።

1975 እ.ኤ.አ. እና 1985 እ.ኤ.አ. መካከል የፕሮ ሄልቬቲያ ባሕላዊ ጉባኤ አባል ነበረ። ከ2000 እ.ኤ.አ. እስከ 2003 እ.ኤ.አ. ድረስ የኢስቲቱቶ ስቪጸሮ ዲ ሮማ (የሮማ ስዊስ ተቋም) አለቃ ነበረ። ከ2001 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በተለይ በጣልያን አገር ይኖራል።

ባክማን ደግሞ የስዊስ ጸሐፊዎችና ደራስያን ማሕበር እና የስዊስ ማተሚያ ማሕበር (VSP) አባል ነው።

ሽልማቶች ለማስተካከል

ሥራዎች ለማስተካከል

  • ራብ (ልብ ወለድ) 1985 እ.ኤ.አ.
  • ዞርገን ኢም ፓራዲስ (ጭንቀት በገነት) 1987 እ.ኤ.አ.
  • ደር ኩርጸር አተም (ኣጭሩ ትንፋሽ) 1998 እ.ኤ.አ.
  • ግሪምሰልስ ዛይት (የግሪምሰል ጊዜ) 2002 እ.ኤ.አ.
  • ኡንተር ቲረን (በእንስሶች መካከል) 2010 እ.ኤ.አ.

ከነዚህ በላይ ብዙ ሌላ አይነት ጽሑፎች በየጊዜ እያቀረበ ነው።