ዲልማ ሩሰፍ (ፖርቱጊዝኛ፦ Dilma Roussef) ከጥር 2003 እስከ ነሐሴ 2008 ዓም ድረስ የብራዚል ፕሬዚዳንት ነበረች።

ዲልማ ሩሰፍ በ2003 ዓም

በ2008 ዓም በሙስና ሳቢያ ከማዕረጓ ተሻረች።